Get Mystery Box with random crypto!

Nur Quran Bank Islamic Association / ኑር የቁርኣን ባንክ ኢስላማዊ ማህበር

የቴሌግራም ቻናል አርማ nurquranbank — Nur Quran Bank Islamic Association / ኑር የቁርኣን ባንክ ኢስላማዊ ማህበር N
የቴሌግራም ቻናል አርማ nurquranbank — Nur Quran Bank Islamic Association / ኑር የቁርኣን ባንክ ኢስላማዊ ማህበር
የሰርጥ አድራሻ: @nurquranbank
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 2.13K
የሰርጥ መግለጫ

ይህ ኑር የቁርኣን ቻናል ቁርኣን ላልደረሰባቸው ቦታዎች የማዳረስ ስራ፣ የቁርኣን እጥረትን የመቀነስ ስራ፣ እናት አባት እህትና ወንድሞቻቸው ላረፈባቸው ሰደቃ በቁርኣን ለማድረግ ለፈለጉ ሁላ የቁርኣን እጥረት ያለበት ቦታን በመለየት እናደርሳለን።
ቻናላችንን ለሌሎችም ያጋሩ t.me/NurQuranBank።

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-08-28 20:32:24

213 views17:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-26 11:33:13
ዩ ትዩብ ቻነላችንን subscribe ያድርጉ



ቴሌግራም ቻናላችን  http://t.me/NurQuranBank።

መልካም ጁሙዓ!
298 viewsedited  08:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-19 11:28:03
ዩ ትዩብ ቻነላችንን subscribe ያድርጉ



ቴሌግራም ቻናላችን  http://t.me/NurQuranBank።

መልካም ጁሙዓ!
355 views08:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-18 18:01:05

450 views15:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-12 11:20:26
ዩ ትዩብ ቻነላችንን subscribe ያድርጉ



ቴሌግራም ቻናላችን  http://t.me/NurQuranBank።

መልካም ጁሙዓ!
609 views08:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-06 18:34:48
አስደሳች ዜና !!

ኑር የቁርኣን ባንክ በሶማሌያ ክልል ጅጅጋ ከተማ ቅርጫፍ መስሪያ ቤቱን እነሆ በይፋ ከፈተ !

ኑር የቁርኣን ባንክ 'ቁርኣን ለሁሉም' በሚል መሪ ቃል በመላው ኢትዮጵያ ከተማና የገጠር ክፍሎች የሙስሃፍ እጥረትን ለመቅረፍ የተቋቋመ ህጋዊ ድርጅት ሲሆን ባንኩ ከተመሰረተበት ጊዜ አንስቶ አሁን ድረስ በመላው የሀገሪቱ የገጠር መንደሮች መስጂዶችና ሀሪማዎችን በመጎብኘት ከ95ሺ በላይ የቁርኣን ኮፒዎችን አሰራጭቷል ።

ከቁርኣን ስርጭት ጎንለጎን ከአጋር ተቋማቶች ጋር በመተባበር በርካታ የበጎ አድራጎት ስራዎችንም በመከወን ይታወቃል ።

ባሳለፍነው ሳምንት በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ላይ ሁለተኛ የቅርጫፍ መስሪያ ቤቱን በይፋ የከፈተው ኑር የቁርኣን ባንክ
በቅርንጫፍ ማዕከሉ የተሰበሰቡ በርካታ የቁርኣን ኮፒዎችን በመውሰድ በድሬዳዋና ሐረሪ ገጠራማ ክፍሎች ለሚገኙ ጥንታዊ መሳጂዶችና ሀሪማዎች ሙስሃፎቹን ማሰራጨት ችሏል ።

ሐረር ውስጥ ሱቅጣጥ በሪ ፈረጀት ኢብራሂም መስጂድ በመገኘት ለ 80 ተማሪዎች የሚሆኑ ሙስሃፎችን በኡስታዛቸው ሙጂቡራህማን አማካኝነት ማስረከባችንን እየገለፅን ፤ ሐረር ውስጥ ባቢሌ ፋብሪካ አካባቢ ለሚገኘውም አው ሙጃሂድ መድረሳ ለ650 ተማሪዎች የሚሆኑ ሙስሃፎችን አስረክበናል ።

በተጨማሪም ሐረር ቀበሌ 13 አካባቢ በሚገኘው አዲሱ የ ጀሚየተል ቁርኣን ተህፊዝ ማዕከል በመገኘት እየተቋቋመ ለሚገኘው ሰፊ ማዕከል የቁርኣን ኮፒዎችን ሰጥቷል ።

ቀጥሎም በድሬዳዋ ከተማ በቅርብ ርቀት ላይ በምትገኘው መናፈሻ አንጀሎ መንደር በመገኘት አቡበክር መስጂድ ውስጥ በሁለት ፈረቃ ቂርአታቸውን ለሚከታተሉ ከ250 በላይ ለሚሆኑ እናቶች ደረሶችና ህፃናት 300 የቁርአን ኮፒዎች አስረክቧል ።
You tube :-

762 views15:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-05 11:46:18
ዩ ትዩብ ቻነላችንን subscribe ያድርጉ



ቴሌግራም ቻናላችን  http://t.me/NurQuranBank።

መልካም ጁሙዓ!
496 views08:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-31 15:45:46
ኑር የቁርዓን ባንክ በዛሬው ዕለት በታሪካዊቷ ሀረር ከተማ በመገኘት በሀረሪ ቅርብ ርቀት ውስጥ በሚገኙና ከ1000ሺ አመት በላይ ለሙስሊሙ ማህበረሰብ አገልግሎት እየሰጡ በቆዩ ጥንታዊ መሳጂዶችና ሀሪማዋችን በመዘየር የሙስሃፍ ስርጭት አከናውኗል ።

ኑር ቁርዓን ባንክ የሀረሪ ተወላጅ ከሆኑት ወንድም አቡ ሙሀመድ እና ወንድም ሙኒብ የኑስ ጋር በመተባበር ከሀረር ከተማ 30 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከሚገኙ ጥንታዊ መሳጂዶች ውስጥ መስጂደል ኢመርዲን ፣ ኡጋዝ ፣ አይነፊሳ እና ኮረሜ በመገኘት ለመስጂዱ ኢማሞች እና ኡስታዞች በአጠቃላይ 1200 የቁርአን ኮፒዎችን ማድረስ ችሏል ።

የአካባቢው ኡስታዞችና የመስጂድ ኢማሞች በበኩላቸው አሁን ላይ በፈረቃ ወንድ እና ሴት ተማሪዎች እንዲሁም እናቶችና አባቶችን በቋሚነት እያስቀሩ መሆኑን ገልፀው በከፍተኛ ሁኔታ የሙስሀፍ እጥረት በመኖሩ ሁሉንም ደረሶች በተመቻቸ ሁኔታ ለማስቀራት እንደተቸገሩም ነግረውናል ። አያይዘውም ኑር የቁርዓን ባንክ በጊዜያዊነት ያለባቸውን የሙስሃፍ እጥረት በመሸፈኑ ደስታቸውን የገለፁ ሲሆን ሙስሃፎቹን ተረክበው ደስታቸውን በዱአ ገልፀውልናል ።
634 views12:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-30 16:03:27
350 views13:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-15 12:12:01
ዩ ትዩብ ቻነላችንን subscribe ያድርጉ



ቴሌግራም ቻናላችን  http://t.me/NurQuranBank።

የWhatsApp ግሩፓችንን ለመቀላቀል https://chat.whatsapp.com/GWIn0YEsnmx2PPsHduh1IV
110 views09:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ