በጉጂ ዞን ከአዲሱ አደረጃጀት ጋር ተያይዞ በሚነሳው ችግር አሁንም የሰዎች ሕይወት እየጠፋ መሆኑ ተገለጸ
ንሥር ብሮድካስት
ሰኔ 3/2015
በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን በቅርቡ በክልሉ መንግሥት ይፋ በተደረገው አዲስ አደረጃጀት ጋር ተያይዞ የሚነሳው ውዝግብ፤ አሁንም ድረስ መቀጠሉን እና በዚህም በሰዎች ሕይወትና በንብረት ላይ ጉዳት እየደረሰ መሆኑን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል፡፡
=======================
ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
YouTube 1: https://youtube.com/@nisirmedia2
YouTube 2: https://youtube.com/@nisir
FaceBook Page 1 : https://www.facebook.com/Nisirbroadcast
FaceBook Page 2: https://www.facebook.com/Nisirmereja
Telegram: https://t.me/nisirbroadcasting
Website: https://nisirbroadcasting.com
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።