በተረኝነት የተሰለፈው ብልጸግና የኦሮሚያ ክልል ቤተ መንግስት የመሰረት ድንጋይ በአዲስ አበባ መጣሉ አነጋጋሪ ሁኗል ንሥር ብሮድካስት ግንቦት9/2015 በአዲስ አበባ የመውረር ስራ እያከናወነ የሚገኘው ተረኛው የኦሮሙማ ብልጸግና ቦሌ ክፍለ ከተማ የኦሮሚያ ክልል ቤተመንግሥት ግንባታ የመሠረት ድንጋይ አስቀምጧል:: አዲስ አበባን የኦሮሞ እብርት የማድረግ የኦሮሙማው ብልፅግና መንግስት ትኩረት ሆኗል። የንጹሃን ዜጎችን ቤት እያፈረሰ የሚገኘው ብልጸግና ዜጎችን አፈናቅሎ የሽርሽር ቤተ መንግስት ህንጻ ላይ ብቻ አተኩሯል:: ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት Youtube: https://www.youtube.com/@nisir/videos FaceBook Page 1 : https://www.facebook.com/Nisirbroadcast FaceBook Page 2: https://www.facebook.com/Nisirmereja Telegram: https://t.me/nisirbroadcasting Website: https://nisirbroadcasting.com Twitter: https://twitter.com/NISIRInternati1 Instagram: https://www.instagram.com/nisirbroadcast/ ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን። 1.4K views08:21