ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በቻይናው ፕሬዚዳንት ግብዣ ወደ ቤጂንግ ሊያቀኑ ነው
ንሥር ብሮድካስት
ግንቦት 5/2015
የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በቻይናው ፕሬዚዳንት ዢ ቺፒግ ግብዣ ከሰሞኑ ወደ ቤጂግ ሊያቀኑ ነው።
የሁለቱ ሀገራት መሪዎች በተለያዩ ሀገራዊ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ይወያያሉ ተብሏል።
ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube: https://www.youtube.com/@nisir/videos
FaceBook Page 1 : https://www.facebook.com/Nisirbroadcast
FaceBook Page 2: https://www.facebook.com/Nisirmereja
Telegram: https://t.me/nisirbroadcasting
Website: https://nisirbroadcasting.com
Twitter: https://twitter.com/NISIRInternati1
Instagram: https://www.instagram.com/nisirbroadcast/
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።