Get Mystery Box with random crypto!

በሕገወጥ መንገድ ወደ ጂቡቲ ሲጓዙ የነበሩ ወጣቶች ሕይወት አለፈ | NiSiR Int. Broadcasting Co. (Official Telegram Channel)

በሕገወጥ መንገድ ወደ ጂቡቲ ሲጓዙ የነበሩ ወጣቶች ሕይወት አለፈ

ንሥር ብሮድካስት
ግንቦት 3/2015

ግንቦት 1/2015 ሌሊት ከትግራይ ክልል እና ከአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን አካባቢ ተነስተው፤ በአፋር በኩል ወደ ጅቡቲ በሕገወጥ መንገድ በሲኖትራክ ሲጓዙ የነበሩ ወጣቶች አደጋ እንዳጋጠማቸው ተሰምቷል።

ወጣቶቹ በአፋር አድርገው ወደ ጅቡቲ ሲወጡ፤ ጅቡቲ መግቢያ አካባቢ በሚገኘው ዲቸል ተብሎ ከሚጠራ ሥፍራ ግንቦት 1 ሌሊት መኪናው ተገልብጦ የኹለት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የአፋር ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል::

ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube: https://www.youtube.com/@nisir/videos

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja      

Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com

Twitter:   https://twitter.com/NISIRInternati1

Instagram:  https://www.instagram.com/nisirbroadcast/
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።