የሀገር መከላከያ ሰራዊት ህወሓት ከሰሜን እዝ ወስዷቸው የነበሩትን አብዛኞቹን ታንኮቹን እንዳስመለሰ ዛሬ አሳውቋል። አንዳንዶቹ ታንኮች ደግሞ እንዲወድሙ መደረጉን ሰራዊቱ ገልጿል። ፎቶውን ኢቢሲ ከስፍራው እንዳገኛቸው ገልጾ አሰራጭቷል። @newsetv 9.0K views12:39