የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ሆኗል
በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁና ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስሥት ዩኒቨርሲቲዎች በወጪ መጋራት ትምህርታቸውን ለምትከታተሉ የቅድመ-ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ይፋ ሆኗል።
የተመደባችሁቀትን ተቋም በተከታዮቹ አማራጮች ማየት የምትችሉ መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳውቋል፦
Website: https://result.ethernet.edu.et/
Telegram bot: @moestudentbot
@News_For_Student
@News_For_Student