Get Mystery Box with random crypto!

የቀድሞው የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ጫላ ዋታ (ዶ/ር) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያለመከሰ | ትምህርት ሚኒስቴር

የቀድሞው የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ጫላ ዋታ (ዶ/ር) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያለመከሰስ መብታቸው ተነስቷል፡፡

የፍትሕ ሚኒስቴር ባቀረበው ጥያቄ መሰረት ምክር ቤቱ የብልፅግና ፓርቲን በመወከል የምክር ቤቱ አባል የሆኑትን ጫላ ዋታ (ዶ/ር) ያለመከሰስ መብት አንስቷል።

ጫላ ዋታ (ዶ/ር) ያለመከሰስ መብታቸው የተነሳው የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት በነበሩበት ወቅት የመንግስት ግዢ ስርዓትን ሳይከተሉ የተለያዩ ግዢዎችን ፈጽመዋል በሚል በሙስና ወንጀል በመጠርጠራቸው ነው፡፡

@News_for_student
@News_for_student