«የዙል‐ሒጃ ዐስርቱ ቀናት ከሌሎች ቀናት የተለዩበት ሚስጥር፤ ዋናዎቹ የዒባዳ ዘርፎችን አካተው በመያዛቸው ነው። እነሱም፦ ሶላት፣ ጾም፣ ሶደቃ እና ሐጅ ናቸው። በሌሎች ጊዜያት ይህ ሊሳካ አይችልም።» https://t.me/sultan_54 1.4K views12:19