ስትጀምር ይንቃሉ፡፡ ስትሳሳት "ብለን አልነበር!" ይላሉ፡፡ መሐል ስትደርስ ወደ ኋላ ይጎትታሉ፡፡ ወደ መጨረሻው ስትቃረብ መንገድ ይዘጋሉ፡፡ እንደምንም ስታሳካው ግን መግቢያ ያጣሉ፡፡ ወዳጅ መስለው ወደ አንተ ይመጣሉ፡፡"እንኳን ደስ ያለህ!" ይላሉ፡፡ አንተ ግን ስትጀምርም አትስማቸው፡፡ስትጨርስም አትስማቸው፡፡ @nesho456 109 views19:23