ትብብር እየጠየኳቹ ነው በወለጋ ዩኒቨርስቲ እያስተማረ የነበርው የህንድ ሃገር ዜጋ vinil የሱን አና የቤተሰቡን የስራ ፈቃድ, የመኖሪያ ፈቃድ, መታወቂያ,የክትባት መረጃ እንዲሁም ሌሎች ለመስራት አና ወደሃገሩ ለመመለስ የሚያገለግሉ መረጃዎቹን ብሄራዊ በሚገኘው ዋናው የብሄራዊ ንግድ ባንክ አገልግሎት እያገኘ ባለበት ወቅት ተሰርቋል። Vinil ሚስቱ እና ሁለት ትንንሽ ልጆቹ በአሁኑ ሰአት ወደሃገራቸው ለመሄድ እነዚህ ወረቀቶች መሰረታዊ ስልሆኑ ያገኛችሁ ወይም መረጃ ያላቹ ከታች ባስቀምጥነው ቁጥር ደውላችሁ አሳውቁን ስንል በትህትና እንጠይቃለን 0967416838 ለምታደርጉልን ትብብር ሁሉ እናመሰግናለን 816 viewsNun, 18:50