የእግዚአብሔር ቃል የሚያነሳ እና የሚያነብ ትውልድ እግዘብሔርን ወደ መፍራት ይመጣል እግዚአብሔርን መፍራት ደግሞ ሰላምና ፀጥታን ያመጣል። “የዘመንህም ጸጥታ፥ የመድኃኒት ብዛት፥ ጥበብና እውቀት ይሆናል፤ እግዚአብሔርን መፍራት መዝገቡ ነው።” — ኢሳይያስ 33፥6 455 views08:38