#ዑስማን #ኢብን #ዐፋን ( ረዲየሏሁ ዐነሁ) የዒባዳን ጥፍጥና በአራት (4 ) ነገሮች አግኘው አሉ :- ➊አላህ ያዘዘውን ግዴታ በመፈፀም :: ➋ #አላህ ከከለከለው ሐራም ካደረጋቸው ነገሮች በመራቅ :: ➌ #አላህ በመልካም ያዘዘውን በመፈፀም :: ➍አላህ የሚጠላውን ነገር መሥራት የአላህን ቁጣ ስሊሚያመጣ ፈርቶ በመተው ናቸው :: #ኢብኑ #ዑመር የአላህ መልዕክተኛ : ( ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ) ትከሻዬን ያዝ በማድረግ " በዚህች ዓለም ስትኖር እንደ መንገደኛ ሁን " አሉኝ ማለቱ ተዘግቧል :: #አራት #ነገሮች አሉ ላዩን ስናያቸው ምንዳ ያላቸው ውስጡን ስንመለከታቸው ግን ግዴታ መሥራት ማድረግ ያለብን ነገሮች ናቸው :: እነሱም :- ➊ከአላህ ሰዎች ጋር አብሮ መኖር ➋ #ቅዱስ #ቁርአንን መቅራት ➌ቀብርን መጎብኘትና ➍የታመመ ሰው መጠየቅ ናቸው ። ሼር ሼር ሼር ሼር ሼር ሼር ሼር http://t.me//@arebgendamesjid SHARE SHARE የአረብገንዳ መስጂድ ወጣቶች የመረጃ ዘርፍ 430 views10:52