አምስት ነገሮችን ከአምስት ነገሮች በፊት ተጠቀሙባቸው ፡፡ ወጣትነትህን ከማርጀትህ በፊት ጤንነትህን ከመታመምህ በፊት ሀብትህን ከመደህየትህ በፊት ትርፍ ጊዜህን ከመጨናነቅህ በፊት ህይወትህን ከመሞትህ በፊት የአሏህ መልክተኛ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ሲናገሩ " ሕዝቦች አምስት ነገሮችን በመውደድ ከአምስት ነገሮቺ ይዘናጋሉ" ካሉ በኀላ ሲዘረዝሯቸው እንዲህ አሉ: ሕይወትን ያፈቅሩና - ሞትን ይረሳሉ: ዱንያን ያፈቅሩና -አኼራን ይዘነጋሉ፡ ህንፃ መገንባት ይወዱና - ቀብር መኖሩን ይዘነጋሉ፡ ገንዘብ ይወዱና - ከሒሳብ ( በቂያማ ግዜ መተሳሰቡን ) ይዘነጋሉ ፡ ፋጡራንን ያፈቅሩና - ፈጣሪን ይዘነጋሉ ፡፡ አሏህ ከዚህ ተግባር ይጠብቀን ኣሚን ፡፡ http://t.me//@arebgendamesjid የአረብገንዳ መስጂድ ወጣቶች የመረጃ ዘርፍ 527 views09:26