ኢራን በእስራኤል ላይ ጥቃት ካደረሰች በኋላ በመካከለኛው ምስራቅ የበረራ መስተጓጎል አጋጠመ ባለፉት ሁለት ቀናት ቢያንስ ከ12 የሚሆኑ አየር መንገዶች በረራዎችን ሰርዘዋል፤ ወይም የበረራ መስመራቸውን ቀይረዋል። https://am.al-ain.com/article/iran-attack-causes-flight 30.4K views07:43