በማዕከላዊ ጎንደር ዳዋ ዳንጉራ በሚባል አካባቢ ይንቀሳቀስ የነበረ የጃውሳ መሪ ዋና ሳጅን ወርቄ መስፍን የመንግስትን የሰላም ጥሪን በመቀበል ወደ ማህበረሰቡ ተቀላቅሏል። አማራን ለማሳነስ እና ማህበራዊ እረፍት ለመንሳት ሲሰሩ በነበሩ አማራ በሚመስሉ ፀረ-አማራዎች ሐሰተኛ ፕሮፖጋንዳ ተደናግረው ወደ ጫካ ወጥተው የነበሩ ውለው ሲያድሩ እውነታውን በመረዳታቸው ምህረት እየጠየቁ እየገቡ ነው። የሚደነቅ እርምጃ ነው። 34.1K views14:03