#ሶስት ነገራቶች በቀልድ ይሁን በምር ጊዜ ይፀድቃሉ ①) አንድ ሰው ለቀልዱም ይሁን የምሩ ልጄ ድሬሀለሁ ካለ ይፀድቃል። ②) አንድ ሰው ለቀልዱም ይሁን የምሩ ሚስቴን ፈታሁ ካለ ይፀድቃል። ③) አንድ ሰው ለቀልድም ይሁን የምሩ ሚስቱን ከፈታ በሗላ መለስኩኝ ካለ ይፀድቃል። ለዚህም ነው ነብያችን እንዲህ ያሉት 【ثلاث جدهن جد وهزلهن جد: النكاح والطلاقق والرجعة】 48 views15:11