2022-04-27 17:59:04
የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት መግለጫ ዋና ዋና ነጥቦች፦
የጎንደር ሙስሊሞች ጥቃት እንደተለመደዉ በክልሉ መንግስት የታገዘ መሆኑ!
ጥቃቱ በቡድንና በነፍስ ወከፍ በተደራጀ ሁኔታ በቦንብና መትረየስ ከባባድ መሳሪያ የታገዘ መሆኑ!
የጎንደር ከተማ አስተዳደር ጥቃቱን የበርካታ ሙስሊሞች ሕይወት መጥፋት ምንም ሳይመስለዉ አቅልሎ ችላ ማለቱ ከጥቃቱ ጀርባ ያለ መሆኑ
በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች በምስ/ጎጃም ሞጣ ከተማ፣ በደቡብ ጎንደር እስቴ፣ በባሕርዳር ከተማ፣ በቢቸና በሌሎችም አካባቢዎች በክልሉ ህዝበ ሙስሊም ላይ የተፈፀመዉ ጥቃት ጀርባ የክልሉ መንግስት እንደሆነ
ከዚህ በፊት በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች በምስ/ጎጃም ሞጣ ከተማ፣ በደቡብ ጎንደር እስቴ፣ በባሕርዳር ከተማ፣ በቢቸና በሌሎችም አካባቢዎች በክልሉ ህዝበ ሙስሊም ላይ የተፈፀመዉ ጥቃቶች አንድም ወንጀለኛ ያልተያዘ መሆኑ
በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች በምስ/ጎጃም ሞጣ ከተማ፣ በደቡብ ጎንደር እስቴ፣ በባሕርዳር ከተማ፣ በቢቸና በሌሎችም አካባቢዎች በክልሉ ህዝበ ሙስሊም ላይ የተፈፀሙ ጥቃቶች ወንጀለኞችን ለሕግ ከማቅረብ ይልቅ ተጠቂዉ ሙስሊም ማሕበረሰብ ላይ ለማላከክ መሞከሩ !
ሌሎችም 13 ጠንከር ያሉ የአቋም መግለጫዎች አካቷል።
https://t.me/Nahuchannel
42 views14:59