ረመዳን ነክ ጉዳዩች ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿إِنَّ اللهَ ومَلائِكَتَهُ يُصَلُّونَ على المُتَسَحِّرِينَ﴾ “አላህና መላአክቶች ስሁርን በሚገቡበት ላይ ሰለዋት ያወርዳሉ።” ሰሂህ አተርጊብ: 1066 አላህ ሰለዋት ያወርዳል ሲባል የሚፈለገው፦ ለባሮቹ ምህረትን ያደርጋል ማለት ነው። መላእክቶች ሰለዋት ያወረዳሉ ሲባል ደግሞ የሚፈለገው፦ ለባሮች ዱዓና ምህረትን ከአላህ ይጠይቃሉ ማለት ነው። @Muslimstudentsgroup 352 views 𝙯𝚞𝚣𝚞 ደግ ልቦች ከውብ ፊቶች ይበልጣሉ ቁጥብ ሁኚ ውድ ትሆኛለሽ , edited 12:37