Get Mystery Box with random crypto!

Jesus, said.🔴 (Mark 16፡15)

የቴሌግራም ቻናል አርማ musilimevangelicaltaking — Jesus, said.🔴 (Mark 16፡15) J
የቴሌግራም ቻናል አርማ musilimevangelicaltaking — Jesus, said.🔴 (Mark 16፡15)
የሰርጥ አድራሻ: @musilimevangelicaltaking
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 494
የሰርጥ መግለጫ

በኔ ዘመን ወንጌል እንጂ ተረት ተረት አይሰበክም
" ሰዎች ሁሉ ሊድኑና እውነቱን ወደ ማወቅ ሊደርሱ በሚወድ በእግዚአብሔር በመድኃኒታችን ፊት መልካምና ደስ የሚያሰኝ ይህ ነው።" (1ጢሞ2:3-4)
መሰረታዊ ትምህርቶችንም መማር #ለሚፈልጉትም ሊንኩን ሼር በማድረግ አገልግሎቱን ይደግፉ!!!
-ለማንኛውም
👇
@YeljinetHiwet 0919935413
@Cre8ed4purpose
@Melody128

Ratings & Reviews

2.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-06-24 11:18:31
የመኖሪያ ቤት ሽልማት ለባለ እድለኞች ከአማራ ባንክ፡፡
ሰላም ፍቅር ጤና እንዲሆንላቹ እየተመኘን የባንኩ ቦርድ ሊቀመንበር አቶ መላኩ ፋንታ ሀገራዊ ለዉጡን ተከትሎ ሀገራዊ ኢኮኖሚዉን ለማሳደግ የተከፈተ ባንኩ ሲሆን በሀገሪቱ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ላይ አስተዋጽዎ ለማድረግ የተጀመረ ባንክ ነዉ ብለዋል። በዚህም ባንካችን ስራ በመጀመሩ ምክንያት ለመላው ኢትዮጵያውያን መልካም ስጦታ ይዘን ቀርበናል እናም እድለኛ ለሆኑ 3 የአዲስ አበባ ወይም ከአዲስ አበባ ውጪ ለሚኖሩ ነዋሪዎች የመኖርያ ቤት አፓርታማ ልንሸልምዎ ዝግጅታችንን ጨርሰናል፡፡
1ኛ እጣ ባለ 3 መኝታ ከነሙሉ እቃው፡፡
2ኛ እጣ ባለ 2 መኝታ ከነሙሉ እቃው፡፡
3ኛ እጣ ባለ 1 መኝታ ከነሙሉ እቃው፡፡
ቀጥሎ ላሉ 100 እድለኞች የ1000 ብር ያልተገደበ የኢንተርኔት አገልግሎት ሽልማት ይኖረዋል፡፡ ይህ እጣ የሚቆየው እስከ ሰኔ 30 ሲሆን ሰኔ 30 ላይ በኮምፒዩተር እጣ አወጣጥ ዘዴ በመታገዝ እድለኞችን ሰኔ 30 ላይ በዚ ቻናል ላይ ይፋ የምናደርግ ይሆናል፡፡
ከእናንተ ሚጠበቀው ቻናላችንን መቀላቀል እንዲሁም ደግሞ ለዘመድ አዝማድዎ ለወዳጅዎ ለግሩፖች እድላቸውን እንዲሞክሩ ቢያንስ ለ60 ሰዎች ሼር በማረግ እንዲቀላቀሉ መጋበዝ ብቻ ነው፡፡ ከ 60 ሰው በላይ መጋበዝ እድልዎን ያሰፋል፡፡

መልካም እድል ከ አማራ ባንክ፡፡

@Amharabankb
@Amharabankb
@Amharabankb
72 viewsYIFRU ZEWDU, 08:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-03 21:32:53 ዕብራውያን 7
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²² እንዲሁ ኢየሱስ ለሚሻል ኪዳን ዋስ ሆኖአል።
²³ እነርሱም እንዳይኖሩ ሞት ስለ ከለከላቸው ካህናት የሆኑት ብዙ ናቸው፤
²⁴ እርሱ ግን ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ የማይለወጥ ክህነት አለው፤

²⁵ ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።
579 viewsDaniel Negn, 18:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-01 20:30:51 የመዳን #ቀን ዛሬ ከሆነ
የመስበክ #ሰአት አሁን ነው ።

534 viewsDaniel Negn, 17:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-01 20:22:54 ዮሐንስ 11 (John)
25፤ ኢየሱስም፡— ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤ #የሚያምንብኝ_ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል....
ሰላም ወዳጆቼ #ኢየሱስ ክርስቶስ #ከዘ.ለ.ዓ.ለ.ም #ሞት ያድናል እመኑና ዳኑ!!!
496 viewsDaniel Negn, 17:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-15 03:39:54 “ጌታን መቀበል እፈልጋለሁ፤ ከሱስ መላቀቅ ፈለጋለሁ እባከሽን እርጂኝ፡፡”

ሰላም እንዴት አላችሁ፡፡ ዛሬ ከረጅም ጊዜ በኋላ እንደገና በአንድ ህሳብ ላይ ለመነጋገር መተናል፡፡ምናልባት ብዙዎቻችን በተለያየ ሁኔታ ገጥሞን ሊያውቅ ይችላል በተለይ ሴት እህቶች ላይ የተለመደ እነርሱን የማጥመጃ መንገድ ሆኖ ብዙዎችን ወደኋላ ያደረገ ጉዳይ ነው፡፡

በቅርቡ አንድ ሰው ለ አንዲት እህት ይደውላል፡፡ ሰላምታ ከጠያቃት በኋላ እሷ የምትሰራበት መስሪያ ቤት እንደሚሰራ ፤ አብዛኛውን ግዜ የመስክ ሰራ ላይ እንደሚውል እንዲሁም ስልኳን ከሰዎች እንደወሰደ ጌታን መቀበል እንደሚፈልግ እና እሷም በዚህ አብራው በመሆን እንድታግዘው ይጠይቃታል፡፡ በተደጋጋሚም ይደውላል፡፡ እንዲሁም በቴሌግራም እንድታወራው ይሞክራል፡፡ ባለ ትዳር እና የሁለት ልጆች አባት ተኩላ ነዉ

ታዲያ የብዙ አሰናካዮች (ተኩላዎች ብላቸው ይቀለኛል) የማጥመጃ መንገድ ናት፡፡ “እባክሽን ጌታን መቀበል እፈልጋለሁ፤ወደጌታ ቤት መመለስ እፈልጋለሁ፤ ከሱስ መላቀቅ እፈልጋለሁ” የምትል ማባበያ አለቻቸው፡፡አንድ ወዳጄ እንዲህ ይላል “ጨው ውሀ ልትቀዳ ወንዝ ወረደች፡፡” አንዳንድ እህቶች በየዋህነት እንደዚህ አይነቱን ለማቅናት ብዙ ሲዳክሩ ተመልክተናል፡፡ እንዲሁም ለራሳቸው የሚሰጧት የማፅናኛ ቃል አለቻቸው፡፡ “በእኔ ምክንያት እኮ ቤ/ክ መሄድ ጀምሯል፤መፅሀፍ ቅዱስ ማንበብ ጀምሯል፤ ጥሩ ልብ አለው እኮ፤ ደግሞ ሲያሳዝን” እያሉ በከፍተኛ ፍጥነት ራሳቸውን አልጋ ላይ አግኝተዋል፡፡በኔ ምክንያት ጥሩ እየሆነ መጣ፤ ካሉት ሰው በላይ በህይወታቸው ራሳቸውን ማየት በማይፈልጉበት ቦታ ራሳቸውን ያገኙ ብዙዎች ናቸው ጨው ውሀ ልትቀዳ ወንዝ እንደወረደችው፡፡

ይልቅ የተሻለ እና ተጠያቂ የማያደርገን መንገድ አለ፡፡ አንድ ሰው ጌታን መቀበል ወይም ዳግም ወደ ጌታ ቤት መመለስ ከፈለገ ይህንን አገልግሎት የምታገለግል ቤ/ክ ለዚሁ አገልግሎት የተቀመጡነ የቤ/ክ መጋቢዎች ጋር እንዲገናኙ ማመቻቸት፤ የመጋቢዎችን ስልክ በመስጠት የቤ/ክ አቅጣጫን በማሳየት ልንተባበራቸው ይገባል፡፡ እንዲሁም ከሱስ ህይወት መላቀቅ ለሚፈልጉ ጥሩ ጥሩ የሱስ ማገገሚያ ቦታዎች እንዲሁም የህክምና ማዕከሎች ስላሉ ሄደው አገልግሎቱን እንዲያገኙ መንገር ተገቢ ነው፡፡
ይህንን ፅሁፍ ያነበባችሁ የራሳችሁን ታሪክ ልታካፍሉን ትችላላችሁ፡፡
0983840757 - በቴሌግራም በፅሁፍ አስቀምጡልን፡፡
@sexualpurity
@sexualpurity
357 viewsMeron (Gloria a deus !), 00:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-11 22:20:58 መዝሙር 102 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁵ አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ፤ ሰማያትም የእጆችህ ሥራ ናቸው።
²⁶ እነርሱ ይጠፋሉ፤ አንተ ግን ጸንተህ ትኖራለህ፤ ሁላቸው እንደ ልብስ ያረጃሉ፤ እንደ መጐናጸፊያም ትለውጣቸዋለህ፤ እነርሱም ወዲያ ይጣላሉ።
²⁷ አንተ ግን ያው አንተ ነህ፤ ዓመቶችህም ከቶ አያልቁም።
²⁸ የአገልጋዮችህ ልጆች ተደላድለው ይኖራሉ፤ ዘራቸውም በፊትህ ጸንቶ ይኖራል።
408 viewsDaniel Negn, 19:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-09 18:26:37 (የዮሐንስ ወንጌል ምዕ. 9)
----------
....35፤ #ኢየሱስም ወደ ውጭ እንዳወጡት ሰማ ሲያገኘውም። #አንተ #በእግዚአብሔር #ልጅ #ታምናለህን? አለው።
36፤ እርሱም መልሶ። ጌታ ሆይ፥ በእርሱ #አምን ዘንድ #ማን #ነው? አለ።
37፤ #ኢየሱስም። አይተኸዋልም #ከአንተ #ጋርም #የሚናገረው እርሱ ነው አለው።
38፤ እርሱም። ጌታ ሆይ፥ #አምናለሁ አለ፤ #ሰገደለትም።

ኢየሱስ ያለውን ሰምታቹ መስማት እና ማመን ይሁንላቹ ወገኖቼ !!
605 viewsDaniel Negn, edited  15:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-08 14:51:35 ዮሐንስ 11 (John)
25፤ ኢየሱስም፡— ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤ #የሚያምንብኝ_ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል፤
831 viewsDaniel Negn, 11:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-12-18 21:43:54 “የሚራራላቸውም ይመራቸዋልና፥ በውኃም ምንጮች በኩል ይነዳቸዋልና አይራቡም፥ አይጠሙም፥ ትኩሳት ወይም ፀሐይ አይጐዳቸውም።”
— ኢሳይያስ 49፥10
652 viewsDaniel Negn, 18:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-11-18 20:08:46 #የመጨረሻው_መጀመሪያ ነው ይህ ጊዜ
ማቴዎስ 24 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴ ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው፤ “ማንም እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ፤
⁵ ብዙዎች፣ ‘እኔ ክርስቶስ ነኝ’ በማለት በስሜ ይመጣሉና፤ ብዙዎችንም ያስታሉ።
⁶ ስለ ጦርነትና ጦርነትን የሚያናፍስ ወሬ ትሰማላችሁ፤ እነዚህ ነገሮች #የግድ መፈጸም አለባቸው፤ ሆኖም #መጨረሻው ገና ስለ ሆነ በዚህ እንዳትደናገጡ ተጠንቀቁ።
⁷ #ሕዝብ በሕዝብ ላይ፣ #መንግሥትም በመንግሥት ላይ ይነሣል፤ #በተለያየ ስፍራም ራብና የመሬት መንቀጥቀጥ ይሆናል፤
⁸ ይህ ሁሉ ግን #የምጡ_መጀመሪያ ነው።
1.0K viewsDaniel Negn, 17:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ