የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ትላንት ከኤቨርተን ጋር ከነበረው ጨዋታ በኋላ ኖቲንግሃም ፎረስት በማህበራዊ ድህረ ገጽ ላይ የሰጠው መግለጫ ተገቢ እንዳልሆነ ተናግሯል ። "ኤፍኤ የክለቡን መግለጫ ያጣራል ፣ የጨዋታ ሀላፊዎችን ታማኝነት በትክክል መጠራጠር መቼም ተገቢ አይደለም።" ሲል የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ በትክክለኛ የማህበራዊ ድረገፁ ላይ ተናግሯል። SHARE @MULESPORT 14.2K viewsedited 16:56