BREAKING: ➩ የማንቸስተር ዩናይትድ አዲሱ ቴክኒካል ዳይሬክተር ጄሰን ዊልኮክስ በሆላንዳዊው አሰልጣኝ የወደፊት እጣ ፈንታ ላይ ፣ የመጨረሻ ውሳኔ ከማስተላለፉ በፊት የአሰልጣኙን የትምህርት ማስረጃ እና የመልበሻ ክፍል ግንኙነት ኦዲት ለማድረግ ማሰቡ ተነግሯል። [ Telegraph ] SHARE @MULESPORT 14.0K views16:44