ፓርላማው የአንድ አባሉን ያለመከሰስ መብት በነገው ዕለት ሊያነሳ ነው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በነገው ዕለት በሚያደርገው መደበኛ ስብሰባ፤ የአንድ የፓርላማ አባልን ያለመከሰስ መብት ሊያነሳ ነው። ምክር ቤቱ በዚህ ስብሰባው፤ የተጓደሉ የምክር ቤት ጉዳዮች ማካሪ ኮሚቴ አባላትን ለማሟላት የሚቀርብለትን የውሳኔ ሃሳብም መርምሮ ያጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል። (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር) 22.0K views12:08