አንዳንድ ጊዜ ዛሬ ነገ ይወገድልናል ብለን ያሰብነውና ችግራችን ሙሉ ሕይወታችን ሆኖ ይቀራል። ብ | ABX
አንዳንድ ጊዜ ዛሬ ነገ ይወገድልናል ብለን ያሰብነውና ችግራችን ሙሉ ሕይወታችን ሆኖ ይቀራል። ብንጥር ብንለፋ አንቀይረዉም
ያኔ አላህ የሻው ነው ከማለት ዉጪ ምን እንላለን?
ኑሮን ላይና ታች፣ ግራና ቀኝ የከፋፈለው አላህ ነው። በግድ አንቀበለው ነገር።
http://t.me/MuhammedSeidABX