ድንገት ብድግ ብለው ሰዎች ምንም በማታውቅበት ሁኔታ ቢሰድቡህ፣ ቢያነዉሩህ፣ ቢያዋርዱህ፣ ሥምህን ቢ | ABX
ድንገት ብድግ ብለው ሰዎች ምንም በማታውቅበት ሁኔታ ቢሰድቡህ፣ ቢያነዉሩህ፣ ቢያዋርዱህ፣ ሥምህን ቢያጠፉ ...
ከአላህ ሐቅ አንፃር ያጎደልከው ነገር አለ ማለት ነው። ያኔ ከነርሱ ጋር መመላለሱን ተዉና ክፍተትህን መርምር። ከአላህ ጋር ያበላሸኸዉን አስተካክል። ነገሮች ይስተካከላሉ።
http://t.me/MuhammedSeidABX