Get Mystery Box with random crypto!

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) የጎንደሩን ጭፍጨፋ አስመልክቶ ያወጣውን መግለጫ አነበብ | قناة أبي العباد

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) የጎንደሩን ጭፍጨፋ አስመልክቶ ያወጣውን መግለጫ አነበብኩት። ጉዳዩ ከሙስሊሞች ጋር ሲያያዝ ሚዛናዊነት እንደሚያጥራቸው ከዚህ በፊትም አይተናቸዋልና ከነሱ የሚጠበቅ መግለጫ ነው ያወጡት። ሆነ ብሎ ጉዳዩን
* ቀባሪዎችን በቦምብ፣ በመትረየስ ያጠቁ እንደሆነ እየታወቀ ጭራሽ አልጠቀሰውም።
* መግለጫው ጥቃቱን የሁለት ወገን ግጭት በማስመሰል ለጥቃቱ አድራሾች መነሻ ሰበብ የሰጠ ነው።
* የጉዳቱን መጠን አሳንሶ በማቅረብ በተጎዱ ሙስሊሞች ደም ላይ የቀለደ ነው።
* ከጥቃቱ በኋላም
* በደባርቅ ከተማ የተፈጸመውን ግድያና መስጂድ ማቃጠል ያላካተተ ነው።
* በጎንደር ሙስሊሞች ላይ ከደረሰው ይልቅ በስልጤ ዞን የደረሰውን አግንኖ በማቅረብ ግልፅ ሸፍጥ ፈፅሟል።
* በዒድ ቀን የተነሳውን ግርግርና የደረሰውን ክስተት በተመለከተም ምክንያቱ በውል እየታወቀ የመንግስት የፀጥታ ሰዉ ጥፋት መነሻ እንደሆነ እየታወቀ ይህን እንኳ ሊገልፅ አልቻለም።
=
https://t.me/IbnuMunewor