"ሀለዉ እለ ይቤሉ ለዕጽኑ ታመልኩ፣ወለዕጽኑ ትገብሩ በዓለ፣ኢቀደሶኑ በደሙ ክቡር ለዕጸ መስቀሉ ወበእንተዝ ናመልኮ /የምታመልኩት ዕጽን (የምትገዙለት ለዕጽ) ነውን? በዓልስ የምታደርጉት ለዕንጨት ነውን? የሚሉ አሉ ።በክቡር ደሙ መስቀሉን ቀድሶት የለምን? ስለዚህ እኛ እንሰግድለታለን ፣እንገዛለታለን" (መጽሐፈ ድጓ ዘመስቀል) እንቋዕ አብጸሐነ 13.8K views04:14