የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
1.10K
የሰርጥ መግለጫ
በህግ እና ህግ ነክ በሆኑ ጉዳዮች ላይ የተሸለ እዉቀትን ለማደባር የተከፈተ ቻናል እና ግሩፕ ሲሆን፣የሀገር ዉስጥ እና አለም አቀፍ የህግ መፅሀፍትንና የተለያዩ የህግ የምርምር ስራዎችን ያገኙበታል። በተጨማሪም ለማንኛውም የህብረተሰብ ክፍል ስለ ህግ ቀለል ባለ ሁኔታ ግንዛቤ የሚሰጥ ቻናል ነዉ፡፡
በማንኛዉም በፌደራል እና በአማራ ክልል ጠበቆች
0909040404, 0914715022 ,0912370719
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
1
4 stars
1
3 stars
1
2 stars
0
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-08-24 15:41:17
___የሠ/መ/ቁ. 210238___
===============
ተገቢው ቀረጥ እና ታክስ ያልተከፈለበት ንብረት በፍርድ አፈፃፀም ምክንያት በሀራጅ ሽያጭ በሌላ ሰው እጅ የገባ ቢሆንም እንኳን የጉምሩክ ኮሚሽን ከንብረቱ ላይ የሚፈልገውን ቀረጥ እና ታክስ ለማስከፈል ንብረቱን ተከታትል የመያዝ ከህግ የመነጨ ስልጣን ያለው ስለመሆኑ በፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ህዳር 27 ቀን 2014 የተሰጠ የህግ ትርጉም።
====================
https://t.me/mizanlawoffice
1.2K viewsMesfin assefa, 12:41
2022-08-23 18:35:55
የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ከነሐሴ 16 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ በሁሉም ምድብ ችሎቶች #የፖስ (POS Machine) ማሽን አገልግሎት መስጠት የጀመረ በመሆኑ ወደ ባንክ ቤት መሄድ ሳያስፈልጋችሁ የዋስትና ወይም በሞዴል 85 የሚያዙ ገንዘቦችን ፍርድ ቤቱ ውስጥ ባሉ የንግድ ባንክ ፖስ ማሽኖች በመጠቀም ክፍያ መፈፀም የሚቻል መሆኑን አሳውቋል።
1.1K viewsMesfin assefa, 15:35
2022-08-23 18:32:44
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ኢ.ሠ.ፓ በሚል ስያሜ የቀረበ የሀገር ዐቀፍ ፓርቲ የምዝገባና ፍቃድ የቀረበለትን አቤቱታ ውድቅ አደረገ።
1.0K viewsMesfin assefa, 15:32
2022-08-23 11:59:47
___የሠ/መ/ቁ.188086___
በሌለበት ታይቶ የተወሰነ የወንጀል ክስ እንዲነሳ አቤቱታ ቀርቦ ውድቅ በተደረገ ጊዜ በወንጀል ህግ ሥነ ሥርዓት ቁጥር 202(3) ስር ለተከሳሹ የተሰጠው በቅጣት ውሳኔ ላይ በይግባኝ የመከራከር መብት ተከሳሹ ባይኖርም እንኳን በህግ ረገድ ፍርድ ቤት በራሱ ተነሳሽነት በቅጣት ማቅለያነት መያዝ ሲገባው ያልያዘውን አልያም በቅጣት ማክበጃነት መያዝ ሳይኖርበት በተሳሳተ የህግ አተረጓጎም የተያዘ የቅጣት ማክበጃ ምክንያትን ብቻ የሚመለከት ስለመሆኑ በፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የተሰጠ አስገዳጅ የህግ ትርጉም።
==================
https://t.me/mizanlawoffice
1.0K viewsMesfin assefa, 08:59
2022-08-21 19:41:38
100 ሺ ብር ጉቦ የተቀበሉ ዳኛን የፌደራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ከስራ አሰናበተ
1.2K viewsMesfin assefa, 16:41
2022-08-21 19:27:31
___የሠ/መ/ቁ. 230167___
=================
በፌደራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013 መሰረት ተገድዶ የመያዝን ህጋዊነት ለማረጋገጥ የሚቀርብን አቤቱታ ተቀብሎ የማየት የመጀመሪያ ደረጃ የዳኝነት ስልጣን ያለው የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ስለመሆኑ በፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በቀን ሐምሌ 28 ቀን 2014 የተሰጠ የህግ ትርጉም።
============
https://t.me/mizanlawoffice
1.2K viewsMesfin assefa, 16:27
2022-08-19 12:08:13
1.3K viewsMesfin assefa, 09:08
2022-08-19 08:34:26
የሐይማኖት ድርጅቶች ከተቋቋሙበት ዓላማ ውጭ ከግሉ ንግድ ዘርፍ ጋር ተወዳዳሪ ሁነው በሚሰሯቸው ሆቴል ንግድ ስራ ዘርፍ እና ህንጻ አከራይተው ገቢ በሚያገኙባቸው ስራዎች ላይ ተገቢውን ግብር እና ታክስ መክፈል እንዳለባቸው ተወሰነ።
1.3K viewsMesfin assefa, 05:34
2022-08-18 15:26:27
በአብክመ ገቢዎች ቢሮ የተፈቀደላቸው የሂሳብ አዋቂዎች እና ኢዲተሮች የሂሳብ መዝገብ እንዲይዙ የተዘጋጀ የአሰራር ሥርዓት።
1.3K viewsMesfin assefa, 12:26