#MaddaWalabuUniversity በ2015 ዓ.ም በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የአቅም ማሻሻያ ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ምዝገባ መጋቢት 7 እና 8/2015 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሄዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ ➧ የታደሰ የቀበሌ መታወቂያ፣ ➧ ከ8-12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣ ➧ ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ➧ የሌሊት አልባሳት፣ ➧ የስፖርት ትጥቅ፣ ➧ የኮቪድ-19 መከላከያ ማስክ፡፡ ከተጠቀሱት ቀናት ውጪ የሚመጡ ተማሪዎችን የማያስተናግድ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል። @Minster_of_education 1.7K views21:34