Get Mystery Box with random crypto!

ተራዝሟል! በ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በመንግ | MINSTER OF EDUCATION

ተራዝሟል!

በ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የRemedial ፕሮግራም ለመከታተል የምታመለክቱ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምርጫ ማስተካከያ ጊዜ እስከ ነገ የካቲት 15/2015 ዓ.ም ድረስ ተራዝሟል።

በመሆኑም በቀረው አንድ ቀን የዩኒቨርሲቲ ምርጫችሁን በየትምህርት ቤታችሁ በተወከሉ መምህራን አማካይነት እንድታስተካክሉ ሚኒስቴሩ አሳስቧል፡፡

በሬመዲያል ፕሮግራም ያልተካተቱ ዩኒቨርሲቲዎች፦

➧ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣
➧ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና
➧ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ

@minster_of_education