Get Mystery Box with random crypto!

'ዛሬ ክርስቶስ ሞተ ብለን ለቅሶ ልንደርስ አልመጣንም ክርስቶስ የሞተበትን /የሞተለትን ምክንያት ለ | Mehreteab Assefa

"ዛሬ ክርስቶስ ሞተ ብለን ለቅሶ ልንደርስ አልመጣንም
ክርስቶስ የሞተበትን /የሞተለትን ምክንያት ለምን እንደሳትነው ልንወያይ/ ልንመካከር
ነው"
"ዛሬም ኢትዮጵያ ውስጥ ዓመት እስከ ዓመት ስቅለት ነው"
"ክርስቶስ የሞተለት ሰው አሁን በኢትዮጵያ በየቀኑ እየተገደለ ነው። አሁንም ክርስቶስ
እየተሰቀለ ነው ዛሬም ኢትዮጵያ ውስጥ ዓመት እሰከዓመት ስቅለት ነው።"
#ብፁዕ_አቡነ_ኤርምያስ