ተአምረ 27 ፨፨፨፨፨ መውለድና መወለድ በአንድ ዕለት! - እሳቸው 27 ዓመት ባገለገሉበት ቤት፣ -እኔም 27 ዓመቴን በሚይዝበት ዋዜማ ዕለት፣ - በመጋቢት 27 በዓለ ጥንተ ስቅለት፣ - "መጽሐፈ መሠረት" በአሰላ ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን በይፋ ገበያ ላይ ይውላል። የቁጥሩ መገጣጠም ወይ ግሩም ያሰኛል። በአንድ ዕለት የበኩር ልጅን ልደትና የራስን ልደት ማክበር ያለውን ስሜት እንዴት ልንገራችሁ? ለማንኛውም በበዓለ ንግሡ ማንጊያው እስከ ማብቂያው ማታ በተሰናዱት የዳስ Stationoch "መጽሐፈ መሠረት"ን ታገኟታላችሁ። ዋጋዋ ሦስት መቶ ብር ነው። ሰማይ በደረሰ የወረቀት ዋጋ ፣ በሌለ ገንዘብ የታተመ ጥቂት ፍሬ ስለሆነ የማለቅ እድሉ ሰፊ ነው። ቶሎ ግዙና የአባታችሁን ዘለዓለማዊ ታሪክ አስቀሩ። የመጽሔቱ ዕጣ እንዳይደርሳችሁ! በተረፈ መጽሐፉን የምትፈልጉ አዲስ አበቤዎች እኚህን ወዶ ገብ አከፋፋዮች ደውሉና መጽሐፉን አግኙ። 1.አስቻለው አሸናፊ +251922705082 2.በረከት ጉዲሣ +251913134524 3.ሳባ ሰሎሞን +251931527516 4.ሜሮን ገነነ +251936290305 መልካም ንባብ ለእናንተ! መልካም ልደት ለእኔ! https://www.instagram.com/p/CqlPK1bI-X8/?igshid=MDJmNzVkMjY= 509 viewsKesatebirhan, 17:14