"…የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፈተና በተነሣባት ወቅት በእውነት ከጎኗ በመቆም መከራን እስከመቀበል ደርሶ በእስር ሲንገላታ ከርሞ ሰሞኑን ከወኅኒ የተፈታው ፓስተር ቢንያም ሽታዬም አሁን ለሻሸመኔ ተጎጂዎች 20 ሺ ብር ለመለገስ ቃል ገብቷል። እግዚአብሔር ይስጥልን። "…እኛም ተረባርበን ለዛሬ 80 ሺ ዶላር ሞልተን እንውጣ…። እየረዳን…! • https://gofund.me/9f5c8ff8 • በኢ/ኦ/ቤ/ክ/ በሻሸመኔ ከ/ተጎጂዎች BE E/O/B/K BESHASHEMENE K/TEGOJIWOCH የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000525914619 • በደስታ ስጡ…! • እንበርታ…! 49 views09:18