በዛሬው ዕለት ወደ መቀሌ ዩንቨርሲቲ በመሄድ ላይ የነበሩ ተማሪዎች የአንድ ሰዓት ተኩል አካባቢ መንገድ ሲቀራቸው ሄዋኒ የምትባል አነስተኛ ከተማ ላይ ማለፍ ባለመቻላቸው ለመቆም እንደተገደዱ በስልክ አሳውቀውናል ። ተማሪዎቹ እንደገለፁልን ከሆነ በአሁኑ ሰዓት ከከተማዋ ምንም አይነት መኪና ማለፍ እንደማይችልና በርካታ የእርዳታ ተሳቢ መኪኖችም እንደቆሙ ነግረውናል ። @MEREJAET @MEREJAETHIO_BOT #SHARE 5.3K views11:13