ከተማሪዎች የተላከ:- እውነት ለመናገር የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች እውነታውን መጋፈጥ ፈርተናል:አንድ አመት እየተቃጠለብን እንደሆነ፤ታብሌቱ ወደ ሀገር እስኪገባ የሚጠፋው ግዜ ፤ ከታብሌቱ ጋር ለመላመድ በሀገር አቀፍ ደረጃ በጣም ግዜ እንደሚወስድ ፤ውጤት እስኪወጣ ምደባ እስኪለቀቅ የሚጠፋው ግዜ ፤ዩኒቨርስቲ ሄደን የሚደርስብንን ጫና መጋፈጥ ፈርተናል::24ሰዐት ሙሉ ፓለቲካ የሚነዙ የTV ቻናሎች አንዴም ትኩረታቸውን ወደዚህ ነገር አለማድረጋቸው፤ህዝቡም አብሮን ጫና አለማሳደሩ፤ ትምህርት ሚኒስቴርም ግልፅ ያልሆነ ነገር መናገሩ ተስፋችንን አጨልሟል:: ሰሚ ካለ ይስማን እባካችሁን ተባበሩን ድምፃችን ይሰማ አስተያየት ላኩ @MEREJAETHIO_BOT @MEREJAET 4.9K views20:26