#ቁርኣን ስትቀሩ #አትሰላቹ!! #ከማስተንተንም #አትዘናጉ!! ታላቁ ፈቂህ ሙሀመድ ቢን ሷሊህ አል-ዑሰይሚን (ረሂመሁላህ) እንዲህ ይላሉ:- “#ሰዎች ቁርኣን በሚቀሩበት ወቅት በሁለት ነገሮች ይፈተናሉ። 1, #በመሰላቸት ቂርኣቱን #አለማዘውተር። 2, በሚቀሩበት #ወቅት ቁርኣኑን ባለ #ማስተንተን። የተረገመና ከአላህ እዝነት የተባረረ ከሆነው #ሸይጧን በአላህ ከተጠበቅክ አላህ ከሸይጧን (#ጉትጎታ) ይጠብቅሃል!። መቅራቱን #ለማዘውተርና #ለማስተንተንም ይገጥምሃል።” [ሸርህ ቡሉግ አል-መራም 2/50] https://t.me/menhajselefiya123 553 viewsedited 14:59