ጁሊያን ኔግልስማን በዛሬው ጋዜጣዊ መግለጫቸው ሳዲዮ ማኔ ከ ፔዤ ጋር ላለባቸው የቻምፓዎንስ ሊግ የመጀመሪያ ዙር የጥሎማለፍ ጨዋታ ወደ ሜዳ እንደማይመለስ አረጋግጠዋል። 2.0K views@ Alula, 13:13