የፖርቹጋላዊው ክርስቲያኖ ሮናልዶ ተፅእኖ እንደቀጠለ ነው። የሳውዳ አረብያ ሊግን ስካይ ስፖርትን ጨምሮ ሌኪፕ አርኤምሲ ስፖርት እና በተለያዩ 36 ሀገራት የስርጭት ሽፋን እንዲያገኝ ከስምምነት ተደርሷል። ሮናልዶ ሶስተኛ ጨዋታውን ዛሬ ከ አል ፋትህ ጋር ያደርጋል ። 308 views@ Alula, edited 11:55