ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎቻችን በሙሉ። የ8ኛ ክፍል የክልላዊ ፈተና ውጤት መግለጫ ካርድ ት/ቤታችን ስለደረሰ ሰኞ ማለትም በ25/11/2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ጀምሮ የአድሚሽን ካርዳችሁን መታዎቂያ ይዛችሁ በመምጣት መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን። መደበኛ ተማሪዎች 91.3% Pass 8.7% Faill >= 50&=48.83%