እሁድ በሃዋሳ አዲስ ኪዳን ካህናት ቤተክርስቲያን ከአገልጋይ ዮሴፍ ማሴቦ ጋር #በማይለወጥ_ፍቅር_ወዶሀል በሚል ርዕስ የእግዚብሔርን ቃል አስተምሮናል ከዘማሪ ተመስገን ጋር ልዮ የአምልኮ ጊዜ ነበረን። በእለቱም 29 ሰዎች ጌታ ኢየሱስን እንደግል አዳኛቸው ተቀብለዋል ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን!!! @marsilchannel 1.9K views17:59