Get Mystery Box with random crypto!

Maranata amlko 🎤🎤🎹🎹🎸🎸🎺🥁🎻🪕🎸🎤🎤🎹🎹🎼

የቴሌግራም ቻናል አርማ maranatazarementbkhalen — Maranata amlko 🎤🎤🎹🎹🎸🎸🎺🥁🎻🪕🎸🎤🎤🎹🎹🎼 M
የቴሌግራም ቻናል አርማ maranatazarementbkhalen — Maranata amlko 🎤🎤🎹🎹🎸🎸🎺🥁🎻🪕🎸🎤🎤🎹🎹🎼
የሰርጥ አድራሻ: @maranatazarementbkhalen
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 187
የሰርጥ መግለጫ

ሰላም ለእናንተ ይሁን ይህ ማራናታ የተሰኘው አዲሱ ቻናላችን ነው። ይህ ቻናል የመጨረሻውን ዘመን አስመልክቶ አዳዲስ ፕሮግራማችንን ለመልቀቅ ስራ ላይ ይገኛል እናም ለወዳጅ ዘመድዎ በማጋራት ወንጌልን አብረን እንስራ ወንጌል ለዓለም ሁሉ @maranataentbkhalen

Ratings & Reviews

4.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-07-03 21:37:59 1ኛ ቆሮንቶስ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁸ የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት፥ ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነውና።
¹⁹ የጥበበኞችን ጥበብ አጠፋለሁ የአስተዋዮችንም ማስተዋል እጥላለሁ ተብሎ ተጽፎአልና።
²⁰ ጥበበኛ የት አለ? ጻፊስ የት አለ? የዚች ዓለም መርማሪስ የት አለ? እግዚአብሔር የዚችን ዓለም ጥበብ ሞኝነት እንዲሆን አላደረገምን?
²¹ በእግዚአብሔር ጥበብ ምክንያት ዓለም እግዚአብሔርን በጥበብዋ ስላላወቀች፥ በስብከት ሞኝነት የሚያምኑትን ሊያድን የእግዚአብሔር በጎ ፈቃድ ሆኖአልና።
²² መቼም አይሁድ ምልክትን ይለምናሉ የግሪክ ሰዎችም ጥበብን ይሻሉ፥
²³ እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን፤ ይህም ለአይሁድ ማሰናከያ ለአሕዛብም ሞኝነት ነው፥
²⁴ ለተጠሩት ግን፥ አይሁድ ቢሆኑ የግሪክ ሰዎችም ቢሆኑ፥ የእግዚአብሔር ኃይልና የእግዚአብሔር ጥበብ የሆነው ክርስቶስ ነው።
²⁵ ከሰው ይልቅ የእግዚአብሔር ሞኝነት ይጠበባልና፥ የእግዚአብሔርም ድካም ከሰው ይልቅ ይበረታልና።
²⁶ ወንድሞች ሆይ፥ መጠራታችሁን ተመልከቱ፤ እንደ ሰው ጥበብ ጥበበኞች የሆኑ ብዙዎች፥ ኀያላን የሆኑ ብዙዎች፥ ባላባቶች የሆኑ ብዙዎች አልተጠሩም።
²⁷ ነገር ግን እግዚአብሔር ጥበበኞችን እንዲያሳፍር የዓለምን ሞኝ ነገር መረጠ፤ ብርቱንም ነገር እንዲያሳፍር እግዚአብሔር የዓለምን ደካማ ነገር መረጠ፤
²⁸ እግዚአብሔርም የሆነውን ነገር እንዲያጠፋ የዓለምን ምናምንቴ ነገር የተናቀውንም ነገር ያልሆነውንም ነገር መረጠ፥
²⁹ ሥጋን የለበሰ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት እንዳይመካ።
³⁰-³¹ ነገር ግን፦ የሚመካ በእግዚአብሔር ይመካ ተብሎ እንደ ተጻፈው ይሆን ዘንድ፥ ከእግዚአብሔር ዘንድ ጥበብና ጽድቅ ቅድስናም ቤዛነትም በተደረገልን በክርስቶስ ኢየሱስ የሆናችሁ ከእርሱ ነው።
@maranatazarementbkhalen
34 viewsAb, edited  18:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-02 09:06:23
39 viewsAb, 06:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-24 21:44:27 “ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ።”
— ኢሳይያስ 53፥12
@maranatazarementbkhalen
71 viewsAb, 18:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-23 09:58:51 1ኛ ጴጥሮስ 4
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹³ ነገር ግን ክብሩ ሲገለጥ ደግሞ ሐሤት እያደረጋችሁ ደስ እንዲላችሁ፥ በክርስቶስ መከራ በምትካፈሉበት ልክ ደስ ይበላችሁ።
¹⁴ ስለ ክርስቶስ ስም ብትነቀፉ የክብር መንፈስ የእግዚአብሔር መንፈስ በእናንተ ላይ ያርፋልና ብፁዓን ናችሁ።


¹⁶ ክርስቲያን እንደሚሆን ግን መከራን ቢቀበል ስለዚህ ስም እግዚአብሔርን ያመስግን እንጂ አይፈር።
@maranatazarementbkhalen
62 viewsAb, edited  06:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-11 08:18:58 @maranatazarementbkhalen

Lelu
91 viewsAb, edited  05:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-11 07:51:45 “ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ።”
— ኢሳይያስ 53:12
@maranatazarementbkhalen
76 viewsAb, edited  04:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-10 20:31:13 “የእግዚአብሔርም ልጅ እንደ መጣ፥ እውነተኛም የሆነውን እናውቅ ዘንድ ልቡናን እንደ ሰጠን እናውቃለን፤ እውነተኛም በሆነው በእርሱ አለን፥ እርሱም ልጁ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። እርሱ እውነተኛ አምላክና የዘላለም ሕይወት ነው።”
— 1ኛ ዮሐንስ 5፥20
@maranatazarementbkhalen
77 viewsAb, edited  17:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-09 21:26:50
#ኢትዮጵያ 2 - 0 #ግብፅ
ከንአን ልንገባ ነው በኳሱ ፈርኦን ተመቷል ማለቴ የአፍሪካ ዋንጫ
#ሰላም ለኢትዮጵያ
#ብርሀን ለኢትዮጵያ
#ባለጠግነት ለኢትዮጵያ

ኳስ አያለሁ #ይመቸኛል
69 viewsAb, 18:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-07 12:03:43 የሠውን ህይወት የሚለውጥ ተግባር ወይስ ንግግር?
የመፅሀፍ ቅዱስ ተማሪዎች ሲናገሩ በመናገር ከ100 ሠው 50 ሠው የሚለወጥ ሲሆን የተናገርነው በተግባር በመኖር ከ100 ሠው 100 ሠው የመለወጥ ሀይል አለው ይላሉ። ይህ ያለንበት ዘመን ደግሞ ሠው ክርስትና በተግባር ሣይሆን በንግግር ያተኮረ ይመስላል።ክርስቲያኑም ሲናገር ሠው በጭራሽ የማያውቀም ይመስለዋል።ዶክተር መለሠ ወጉ ድሮ አንድ እስትራቾ የሚነግድ ልጅ መኪና ስነዳ በቆምኩበት እስትራቾ ግዛኝ ሲለኝ አልገዛም ስለው አለቅም አለኝ።እኔም በመበሳጨት ዞር በል ከአጠገቤ ስለው ሠባኪም ይቆጣል እንዴ ሲለኝ በጣም በእራሴ አዘንኩ አለ።የክርስቲያንና የአገልጋይ ህይወት እንደ ብርሀን የተገለጠ ነው።አንድ ዛሬ ትልቅ አገልግሎት የሚያገለግል አሁን ኋደኛዬ ሲነግረኝ የአንተ ህይወት አይቼ ነው ጌታን የተቀበልኩት አለኝ።ይህ ልጅ በ1988 ቴፕ መዝሙር ልሰማበት ስጠኝ አለኝ።ይህ ጥያቄ ሲጠይቀኝ የእኔን ህይወት በመከታተል ጌታ እንደ ተቀበለ አላውቅም።ለጥያቄውም መልስ እኔ ካላመነ ከወንድሜ ቤተሰብ ነው ስለምኖር በግሌ መዝሙር የምሰማበት ነው ደግሞም መፅሀፍ ቅዱስ ሁለት ያለው አንዱ ይስጥ ነው የሚለው እኔ ያለኝ አንድ ብቻ ስለሆነ አልሰጥም አልኩት።ይህ ሠው ከመዳኑ በፊትና በኋላ እኔን እንደሚከታተለኝ አላውቅም።ከእለታት አንድ ቀን ሥሠብክ ክርስትና ማለት ለሌላው መኖር ነው ብዬ ስሰብክ እርሱ ስብከቱ ቴፑ ዛሬ አገኘሁት ብሎ በደስታ ይሰማ ነበር።ስብከት ስጨርስ አብረን እየሄድን በሠበከው ትኖራለህ ወይስ አትኖርም ሲለኝ እኔ ሥብከት የምሰብከው የሠበኩት የኖርኩበትና ለመኖር ወስኜ ስለሆነ ጥያቄው ወዲያውም ስለቴፑ መሆኑን ገብቶኝ ቴፑን ሠጠሁት።ሠዎች ብዙ ጊዜ እኛ ሣናውቅ ነካ ህይወታችን ይከታተላሉና ንግግራችንና ህይወታችን ተመሣሣይ ይሁን።እግዚአብሔር በልዩ ሁኔታ ሊያገለግለውና ሊገለገልበት የታደለ የኢየሱስ አሽክር ገብሬ አሻምቶ ነኝ።
@maranatazarementbkhalen
82 viewsAb, edited  09:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-05 23:27:52 @maranatazarementbkhalen

Yabu
75 viewsAb, edited  20:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ