የአንቶኒ ዝውውር እንዲሳካ ኤድዊን ቫንደርሰር ትልቅ ሚና ተጫውቷል።
[Fabrizio Romano]
በዝውውር ጉዳይ ብዙም የማይመለከትው ሌጀንድ ኤዲውን ቫንደርሳን በዚ አመት 3 ጊዜ በዝውውር ጉዳይ ጣልቃ ገብቷል በሦስቱም ዝውውር ለቀድሞ ክለብ ትልቅ ውለታ ውሏል እነሱም ኤሪክ ቴን ሃግ ፣ ማርቲኔዝ እና አሁን ደግሞ አንቶኒ ናቸው። ቫንደርሳር ወደ ቀደሞ ክብራችን እንድንመለስ እሱም የቻለውን ሁሉ በሚችለዉ ነገር እየረዳን ነዉ እናመሰግናለን ::
Once a red always red legend
Join and share @Manchestr_unitedd