ማንቸስተር ዩናይትድ ማይክል ኦሊሴን ለማስፈረም ከአርሰናል፣ ቼልሲ እና ማን ሲቲ ጋር ይወዳደራሉ። የክለቡ መሪዎች አዲስ የግራ ተከላካይ ለማስፈረም 25 ሚሊየን ፓውንድ መድበዋል። በማንችስተር ዩናይትድ በኩል ከፊታችን ያለው የክረምቱ የዝውውር መስኮት በጣም ብዙ ስራ የሚበዛበት የዝውውር መስኮት ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል። [Fabrizio Romano] @man_united_ethio_fans @man_united_ethio_fans 17.5K viewsإبـن محمد , 19:09