የተጋነነ ደሞዝ! ኢቫን ቶኒ በመጪው ክረምት ብሬትፎርድን የሚለቅ ከሆነ ሳምንታዊ ደሞዙ 250ሺ ፖውንድ እንዲሆን ይፈልጋል ይህም ከቡድንችን ካፒቴን ብሩኖ ፈርናንዴዝ እንዲበልጥ ያደርገዋል፤ በተለያዩ ምክንያቶች አሁን ላይ ከቶኒ ይልቅ ቤጂያሚን ሴስኮ ተመራጭ እየሆነ ነው [ Sun Sport ] @man_united_ethio_fans @man_united_ethio_fans 16.1K views𝔸𝕤𝕙𝕖 🅤🅣🅓, 11:32