ከጉዳት በኋላ ሆይሉንድ! የክለባችን የፊት መስመር አጥቂ ሆይሉንድ ከጉዳት ከተመለሰ በኋላ እጅግ ከባድ ጊዜን እያሳለፈ ይገኛል ከጉዳት ተሰልፎ ባደረጋቸው 5 ጨዋታዎ 1 ኢላማውን የጠበቀ ሙከራ ብቻ ማስመዘገበው ችሏል! ይህም ሆይሉንድ አሁን ላይ ምን ያክል አስቸጋሪ ሳምንት እያሰለፈ እንዳለ ያሰየናል! 5 ጨዋታ 0 ጎል 0 አሲስት 1 ኢላማውን የጠበቀ ሙከራ ሰለ ሆይሉንድ ምን ሀሳብ አላቹ? @man_united_ethio_fans @man_united_ethio_fans 12.7K views𝔸𝕤𝕙𝕖 🅤🅣🅓, edited 06:31