ቴን ሀግ ለምን ጋርናቾን እንደቀየረው ሲጠየቅ " የቀኝ መስመሩን መጠገን ነበረብኝ በዛ ቦታ ላይ በደንብ አልተጫወትንም ነበር ሰፊ ቦታ እየሰጠን ነበር እንዲሁም ጋራናቾ ሳምንቱን ልመ ምምድ ላይ አለነበርም ትላንት ብቻ ነው ልምምድ ላይ የነበረው እና አዲስ ሀይል ያስፈልገን ነበር በዛ ቦታ ላይ " @man_united_ethio_fans @man_united_ethio_fans 13.6K views𝔸𝕤𝕙𝕖 🅤🅣🅓, edited 20:44