#Update "አሁንም ማንችስተር ዩናይትዶች የዝውውር መስኮቱ ከመዘጋቱ በፊት አንድ ሰው ማስፈረም ይችላሉ ብዬ አስባለሁ።" "በእርግጥ ይህ ግምቴ ብቻ ነው። እባካችሁ ቃላቶቼን በቁም ነገር አትውሰዱ። አንዳንድ ምንጮች ለመናገር ነፃነት የሌለኝን ነገሮች ይነግሩኛል።" "በእግር ኳስ ውስጥ ሁሉም ነገር በማንኛውም ሰዓት ሊለወጥ ይችላል።" [Jonathan Shrager] @ezedin_iqbal @man_united_ethio_fans 27.8K views𝙸𝙻𝙺𝙰𝚈 𝙴𝚉𝙴𝙳𝙸𝙽, 17:50