Get Mystery Box with random crypto!

ልሳነ ዐማራ

የቴሌግራም ቻናል አርማ lsane_amara — ልሳነ ዐማራ
የቴሌግራም ቻናል አርማ lsane_amara — ልሳነ ዐማራ
የሰርጥ አድራሻ: @lsane_amara
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.36K
የሰርጥ መግለጫ

Shewa, Addis Ababa, Ethiopia

Ratings & Reviews

3.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-09-01 20:14:49
መረጃ INBOX

በውስጥ መስመር የደረሰን መረጃ
መቱ አካባቢ በኦሮሚያ ክልል ያዮ ከተማ በቅርብ ርቀት በሚገኘው ወረቦ በሚባል ሰፈር ንፁሀን ላይ ጥቃት እየተፈፀመ እንደሆነ ሸገር ፕረስ በውስጥ መስመር መረጃው ደርሷታል።በመሆኑም የአካባቢው ነዋሪዎች መንግስት አስቸኳይ ምላሽ ይስጠን በማለት ላይ ናቸው የሚመለከተው አካል በአስቸኳይ አንድ ሊላቸው ይገባል።

@sheger_press
@sheger_press
74 views17:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 19:55:03 "…ትናንት በራያ ግምባር ላይ የሚገኘው የምሥራቅ ዐማራ ፋኖን ህዝቡ ኮቾሮ ይገዛለት ዘንድ መለመኔን ታስታውሳላችሁ። የምሥራቅ ዐማራ ፋኖ እነ ምሬ ወዳጆን በጎበዜ ሲሳይ ሚዲያ ላይ አይቼ ፈልጌ ያገኘሁትም እኔው ነኝ። የጎደላቸውን ነገሩኝ። ሕጋዊ እስከሆኑና መንግሥት እስካወቃቸው ድረስ ቢረዱ መልካም ነው ብዬም እንዲረዱ አድርጌያለሁ።

"…ዛሬ ታዲያ ምን ብሰማ ጥሩ ነው? እኔ እንደ ሙጂብ አሚኖ እስላም መርጬ የምረዳ መስሏቸው ጉዳዩን ከኃይማኖትም ጋር አጋብተው ጠባብ አዕምሮ ያላቸው ጎጠኞች ዘመድኩን እነ ምሬን እንዲረዱ ያደረገው እነ ጀግናው አርበኛ ፋኖ ሃሰን ከሪሙ እንዲረዱ ያላደረገው በሃይማኖት ምክንያት ነው። እሱ ኦርቶዶክስ እሳቸው ሙስሊም ስለሆኑ ነው ብለው ያዙኝ ልቀቁኝ ሲሉ ታይተዋል። ይሄ ነውር ነው። የእኔን አስተዳደግ ያለማወቅም ነው። የሐረር ሰው በሃይማኖት አይታማም። ነውረኛ ሁላ።

"…ደግሞም እኮ ምሬ ወዳጆ (የምሥራቅ ዐማራ ፋኖ ዋና አዛዥ) ሲሆን ከድር ሰይድ ደግሞ (ምክትል አዛዥ) እኮ ነው። መሰረት ጫኔ (ሃብት አፈላላጊ)። በምሬና በከድር የሚመራው ፋኖ ወሎ ቤተ ዐማራ የንጉሥ ሚካኤል ልጆች ናቸው። እስላም ክርስቲያን ሳይሉ እየተዋደቁ ያሉ ናቸው። ሆኖም ግን እነ ወሎ ኬኛ ደስተኛ አልሆኑም። አብደዋል። ጉዳዩን አጡዘውታል። እሱን ነው ለማክሸፍ ዛሬ የተገለጥኩት።

"…እኔ +251920214440 ሃሰን ከሪሙ ጋር ደውያለሁ። ስልኩ ዝግ ነው። ቀጥሎ በዚህ ስልክ ደውል ተብዬ ደውዬ +251911097899 አንዲት ሴት ደውለው የማውቀው ነገር የለኝም ብለውኛል። ከዚያ በዚህኛው ስልክ ደውዬም +251912197692 ስልኩ ዝግ ነው። የደወልኩት የወሎ ዐማራ የባንክ ሂሳብ ቁጥር ነው ተብሎ የተላከልኝን ለማረጋገጥ ነበር። እኔ ደግሞ ሳላረጋግጥ አላወራም። አይደለም እንዴ?

"…ከመንግሥት ጋር ዘመዴ ጠበኛ ስለሆነ ብሎ ፖለቲካ መሥራት ይደብራል። እኔ ሽመልስ አብዲሳን እስከ ዶቃ ማሰሪያው እየነገርኩት በኦሮሚያ ለተፈናቀሉት ዐማሮች በጎፈንድሚ 3 ነጥብ 2 ሚልዮን ዶላር፣ በሃገርቤት 48 ሚልዮን ብር ሰብስቤ ሳድል ትብብር ለኮሚቴው የሰጠው ሽመልስ አብዲሳ ነው። በዜና ሁላ ተሠርቷል። እና እኔ ዐቢይን ስለተቸሁ ሃገሬን መርዳት፣ ህዝቤን ማገዝ አልችልም እንዴ? ሃገር እኮ የጋራ ነው። ዐቢይን በኩርኩም እያልኩትም የተፈናቀለ ብረዳ ፀቡ የእኔና የዐቢይ የግል ጉዳይ እንጂ የተራበ ስለተረዳ እንዳትረዳ አይለኝም። ቢለኝም አልሰማውም። ነጋዴ ብሆን ንግድ ፈቃዴን ይወስድ፣ ይከለክለኝ ይሆናል እንጂ እኔን ስለምትተች የራበ አታብላ አይለኝም። ባይሆን አዲስ አበባ ብኖር ኖሮ፣ አጠናግሮ፣ አጠናግሮ፣ ጠፍጥፎ፣ እብድ የለሰነው ልስን ሊያስመስለኝ ይችላል። ወይ ደግሞ ቃሊቲ ሊወረውረኝ ይችላል። ከራራልኝ ደግሞ እንደ ሃጫሉ ሁንዴሳ በጊዜ ሊሸኝ ይችል ይሆናል እንጂ ሃገርህን አትርዳ ሊለኝ አይችልም።

"…እናም ምን ለማለት ፈልጌ ነው። በጦር ግምባር ለሚዋደቁ የኢትዮጵያ ልጆች በሙሉ የቻልኩትን ባደርግ ሰይጣንና ወያኔ ይወበሩ፣ ይናደዱብኝ ይሆናል እንጂ፣ ኦነግ ሄጵ ሊልብኝ ይችላል እንጂ ሌላ ሰው የፈለገ ቢጠላኝ ይናደድብኛል ብዬ አላስብም። ጭቅጭቅ ንትርካችን ይቀጥላል። ሃገር ማዳኑም ይቀጥላል። እኔ እደሆን መቃብር ካልወረድኩ በቀር ወይ ፍንክች። እገሌን ላስደስተው፣ ለእገሌ ላቃጥር የምል ኮልኮሌ ካድሬ እኮ አይደለሁም። ሰምተሃል ምድረ ገተት ሁላ…!!

"…በወሎ ሦስት የዐማራ ፋኖ አደረጃጀት እንደለ ሰምቻለሁ።
1ኛ፦የምስራቅ አማራ ፋኖ
2ኛ፦ የወሎ ፋኖ
3ኛ፦ የቤተ አምሐራ ፋኖ በእኔ አይን ሁሉም አንድ ናቸው። አሁን ለመጀመሪያ ጊዜ የምሥራቅ ዐማራ ፋኖ እንዲረዳ አድርጌአለሁ። ቀጥሎ የእነ ሃሰን ከሪሙን፣ ከዚያ ቤተ ዐማራን እንዲረዱ እናደርጋለን። ይሄ ቃሌ ነው። ይሄን የማደርገው ለራሴ ስል ነው። ዐማራ ነፃ ያወጣኛል። ሃገሬም ያስገባኛል ብዬ አምናለሁ። ይህን ስል የሚከፋህ ካለህ ደግሞ በአናትህ ተተከል። ምን ታመጣለህ ምደረ ዱቄታም…!! ሰረሰርህ ይውለቅና በአንተ ቤት ሴራ አግኝተህ ሞተሃል። እኔ እኮ ዘመዴ ነኝ። የሀረርጌው መራታ፣ ውኃ ጠብሼ ቀቅዬ የምበላ አራዳ፣ ምደረ ሰገጤማ አይሸውደኝም። እንከፍ ሁላ…!!

"…አሁን የእነ ሃሰን ከሪሙን ስልክ ስጡኝ…!! ወይም አገናኙኝ። አበቃ። ከዚያ ሴራው ይከሽፋል።

"…ካነበባችሁ በኋላ የአስተያየት መስጫ ሰንዱቁን እከፍትላችኋለሁ። የኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ ሰዓታችንም እየደረሰ ነውና ተዘጋጅታችሁ ጠብቁኝ።
53 views16:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 19:54:56
"…ከታች ይነበብ…!! …ጉድ እኮ ነው።
48 views16:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 19:50:03
ህወሃትን ተስፋ ያስቆረጠው የአቶ ደመቀ መኮንን ንግግር..

“መንግስት የሀገሪቱን ሉአላዊነት ለማስከበር በአሸባሪው ሕወሓት ላይ የትኛውንም እርምጃ ይወስዳል”

@sheger_press
@sheger_press
61 views16:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 19:48:19
ቦሌ አራብሳ ኮንዶሚንየም በሰራተኛው የተገደሉ ሁለቱ ህፃናት!

በአዲስ አበባ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 ቦሌ አራብሳ ኮምዶሚኒየም በሁለት ህፃናት ላይ የተፈፀመው የግድያ ወንጀል፤ የተፈፀመው ከጠዋቱ አራት ሰዓት ላይ ነው፡፡በቤት ሰራተኝነት ተቀጥራ በምትሰራ ወንጀል ፈፃሚ አማካኝነት ክርስቲያን መላኩና ወንጌላዊት መላኩ የተባሉ የሁለት ዓመትና የሶስት አመት ህፃናት በስለት ተወጋግተው ህይወታቸው አልፏል፡፡

የአዲስ አበባ ፓሊስ ኮምሽን ም/ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ እንደተናገሩት ወንጀል ፈፃሚው በቁጥጥር ስር ውላለች፡፡የህፃናቱ ህይወት በወንጀል ፈፃሚዋ እንዴት እንዳለፈና ሌሎችንም መረጃዎች ፓሊስ ተጨማሪ መረጃ እያጣራ እንደሚገኝ እና ህብረሰተቡም እንዲረጋጋም ም/ ኮማንደር ማርቆስ አደራ ብለዋል፡፡

ነብስ ይማር!

የቪዲዮ መረጃ ለማግኘት የዩቲዩብ ቻናላችንን Subscribe ያድርጉ!

https://www.youtube.com/channel/UC-Er22UDSHJTvloM4UeyyVA

@Gionamharabot @Gionamhara
50 views16:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 19:46:45
አሁናዊ መረጃ ከስፍራው!

በወልቃይት በረከት እና ሉግዲ መሃከል ትናንት በረድ ብሎ የነበረው ጦርነት ዛሬ ሌሊት 9 ሰዓት በድጋሚ ጀምሮ እስከ ረፋዱ 3 ሰዓት ድረስ በከባድ መሳሪያ የታገዝ ጦርነት ተካሂዷል።

የትህነግ ጦር አስቀድሞ ከሰራቸው 5 ባለ ሶስት ደረጃ ምሽጎች ውስጥ ሶስቱ ተሰብረዋል። የተቀሩትም በቀጣይ 24 ሰዓታት ውስጥ እንደሚሰበሩ አሁን ያለው ጦርነት ምስክር ነው። መከላከያ ሰራዊቱ እና ልዮ ኃይሉ በጥምር እያጠቁ ነው። ከሁመራ ከተማ 25 ኪሎሜትር ርቀት ላይ ነው ጦርነቱ በማይካድራ አቅጣጫ እየተካሄደ ያለው።

ፋኖ፣ሚሊሻውና የአካባቢው ታጣቂ በቅርብ እርቀት ላይ ቢሰፍርም እስካሁን እንዲገባ አልተፈቀደም። ማይካድራን ጨምሮ የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ከተማ ሁመራ በፋፁም መረጋጋት እና ሰላም ትገኛለች።

የቪዲዮ መረጃ ለማግኘት የዩቲዩብ ቻናላችንን Subscribe ያድርጉ!

https://www.youtube.com/channel/UC-Er22UDSHJTvloM4UeyyVA

@Gionamharabot @Gionamhara
51 views16:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 19:45:03
ሰበር ዜና!

በራያ ግምባር አሁን #ጎብየ በጀግናው የመከላከያ፤የአማራ ልዩ ኃይልና ፋኖ ጥምር ጦር ነጻ ሁናለች! ይቀጥላል ...!

የቪዲዮ መረጃ ለማግኘት የዩቲዩብ ቻናላችንን Subscribe ያድርጉ!

https://www.youtube.com/channel/UC-Er22UDSHJTvloM4UeyyVA

@Gionamharabot @Gionamhara
50 views16:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 15:59:07
ሰበር መረጃ!
*
በማዕከላዊ እዝ የሚመራው የሰቆጣ ግንባር ጥምር ጦር ለአመታት የገነቡትን ምሽግ እየሰባበረ ለመቀሌ ከ50 ኪሜ ያልበለጠ ርቀት ያላችን ከአበርገሌን ከተማ አለፍ ብላ የምትገኘውን #የዛካ ከተማን ተቆጣጥሯል።

የቪዲዮ መረጃ ለማግኘት የዩቲዩብ ቻናላችንን Subscribe ያድርጉ!

https://www.youtube.com/channel/UC-Er22UDSHJTvloM4UeyyVA

@Gionamharabot @Gionamhara
97 views12:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 15:58:27 ቆቦ!

ህወሃት በቆቦ ከተማ ቤት ለቤት በመዞር ሚልሻ እና ፋኖ የሆነ ማነው፣ ባልሽ ፣ ወንድምሽ/ህ ፣ አባትህ/ሽ ፋኖ ወይም ሚልሻ ነው፣ የት ሂዶ ነው፣ አምጡ በማለት ህዝቡን እያስጨነቁ ነው፡፡ ጠላት ቆቦ ከተማ ላይ ከእያንዳንዱ ቤት በትንሹ 10 ሺ ብር አውጡ በማለት እያስገደደ እንደሚገኝ እና በከተማው የሚገኙ ከባጃጅ ሹፌሮቹ ቁልፋቸውን በማስገደድ እየተቀበለ መሆኑን ታማኝ ምንጮች ከስፍራዉ አረጋግጠዋል።

የቪዲዮ መረጃ ለማግኘት የዩቲዩብ ቻናላችንን Subscribe ያድርጉ!

https://www.youtube.com/channel/UC-Er22UDSHJTvloM4UeyyVA

@Gionamharabot @Gionamhara
92 views12:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 15:57:58 ሰበር ዜና በአድርቃይ ግንባር ውጊያ ተጀመረ //ፋኖ መሳፍንት ተስፉ ጦሩን ይዞ ገባ //የ ጀነራል ተፈራ ማሞ መልዕክት


87 views12:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ