2022-12-07 12:40:01
ለ12ኛ ክፍል ተማራዎች በሙሉ ብሄር ብሄረሰቦች (culture day ) በ29 / 03 / 2015 ዓ.ም ማለትም ሀሙስ ስለሚከበር ማክበር የምትፈልጉ ተማሪዎች ወጣት ማእከል መሆኑን እናሳውቃለን። መግቢያ ዋጋ 30ብር ሲሆን ከዚህ ቀደም ጋቢ ደይ ያከበራች ተማሪዎች ደሞ ቅናሽ ተደረጎ 20ብር ሆኗል። ሌሎች ክፍሎች ደግሞ ከ9-11ኛ ያላችሁ ተማሪዎች ደግሞ መግባት ለሚፈልጉ 50ብር ነው የኘሮግራሙ ሰአት ከፈተና መልስ 7:00ለይ ነው። ትኬት እዛው ነው።
35 views09:40