ዛሬ አርሰናልን የምናሸንፍ ከሆነ በክሎፕ ስር 100 የሜዳ ውጪ ድል በማስመዝገብ አዲስ ታሪክ እንፅፋለን። በተጨማሪም ዛሬ የምናሸንፍ ከሆነ አምና አመቱን ሙሉ ያሳካነውን ነጥብ በ27 ጨዋታዎች ብቻ ማግኘት እንችላለን።(69ነጥብ) 4.3K viewsChina, 16:36